ማሻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጥራት ያለውን አገልግሎት መስጠት እንዲችል የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።

ማሻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጥራት ያለውን አገልግሎት መስጠት እንዲችል የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።

በሸካ ዞን በማሻ ከተማ በቅርቡ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ለሆነዉ ለማሻ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ5 መቶ ሽህ ብር በላይ የሚገመት የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ ግብዓቶች ድጋፍ ማድረጉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ አስታውቋል። የክልሉ ጤና ቢሮ በህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ የመድሀኒትና የህክምና መሳሪያዎች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አበበ ከበደ እንደገለጹት የማሻ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የግንባታ ስራ…

ከ2 ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ ወጥ መድሀኒት መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

ከ2 ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ ወጥ መድሀኒት መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ከ2ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው መድኃኒት በቁጥጥር ስር ማዋሉ የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ጤና ቢሮ እንደ ሀገርና ክልል የበሽታ ጫና የሆነውን የወባ በሽታ ከመከላከሉ እና ከመቆጣጠር ሥራ ጎን ለጎን የመድኃኒት ቁጥጥር ስራዎችን እያካሄደ መሆኑን የክልሉ ጠና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ ግብአት ቁጥጥር ባለሥልጣን የምግብና መድሀኒት…