የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም

የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም

 የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በክልሉ ስለተከሰተው የወባ ወረርሽኝ፣ የመከላከልና ምላሽ አሰጣጥ እንዲሁም አሁናዊ የወረርሽኝ ሁኔታን በሚመለከት ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር ቆይታ አድርገዋል። ያደረግነው ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል! (መ/ኮ)፡ የቆይታ ለእኛ ጋር ፕሮግራም እንግዳ ለመሆን ፍቃደኛ ስለሆኑ እናመሰግናለን። አቶ ኢብራሂም ተማም፣ እናንተም ስለጋበዛችሁኝ አመሰግናለሁ መንግስት ኮሙኒኬሽን (መ/ኮ)፡ አጠቃላይ በክልሉ ስለተከሰተው…

እየተስፋፋ የመጣውን የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ሁሉም ባለድርሻ አካላት አስፈላጊውን ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ።
|

እየተስፋፋ የመጣውን የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ሁሉም ባለድርሻ አካላት አስፈላጊውን ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ አይካፕ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት የ2016 ዓ.ም አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም ዕቅድ ዙሪያ የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እያካሄደ ነው። የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለፁት በክልሉ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እየተስፋፋ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ የምርመራና ህክምና ስራዎችን የክልሉ ጤና…