ዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት በ44 ቀናት ውስጥ የተሰራ የወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ዘመቻ ሥራዎች አፈፃፀም ገመገመ።

ዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት በ44 ቀናት ውስጥ የተሰራ የወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ዘመቻ ሥራዎች አፈፃፀም ገመገመ።

እንደ ወረዳችን እየተስተዋለ ያለውን ከፍተኛ የወባ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ በመከላከል ሥራዎች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ባቡሎ ተናግሯል። የወባ በሽታው የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የተደረጉ ርብርብ እና የተቀናጀ የዘመቻ ሥራ አበረታች ቢሆንም ማኅበረሰቡን በተደራጀ ሁኔታ በማሳተፍ ባለቤትነትን በመፍጠር የወባ አስተላላፊ ትንኝ ቁጥጥር ሥራ መሰራት እንዳለበትም ተገምግሟል። በ44 ቀናት በተደረገው…

የወባ መከላከልና የክትባት ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የካፋ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አክሊሉ አሰፋ አሳሰቡ፡፡

የወባ መከላከልና የክትባት ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የካፋ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ አክሊሉ አሰፋ አሳሰቡ፡፡

ካፋ ዞን ከሰኔ 17/2016 ዓ/ም ጀምሮ በወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራትና የተመዘገቡ ዉጤቶችን በተመለከተ ወደ ወረዳዎች ለድጋፍ ከተሰማሩ ባለሙያዎች፣ከወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ በማህበረሰቡ ውስጥ እየተስፋፋ የሚገኘውን የወባ ወረርሽኝ ለመቀነስ ዓላማ ያደረገ የዘመቻ ተግባር በዞን ደረጃ ንቅናቄ ከተጀመረ 2 ወር ያስቆጠረ መሆኑን…

የወባን ስርጭት ለመከላከል ከወትሮ በተለየ መስራት እንደሚገባ የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ።

የወባን ስርጭት ለመከላከል ከወትሮ በተለየ መስራት እንደሚገባ የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ።

ጽ/ቤቱ በዛሬው ዕለት ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር ባካሄደው ውይይት መድረክ ላይ የኩብት፣ የቀይኮከብ፣ የኦር፣ የሻልት እና የገልከም ቀበሌዎች አፈፃፀም የቀረበ ሲሆን በጥንካሬ የተለዩ ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እንዲሁም በጉድለት የታዩ ትኩረት ተደርጎባቸው ሊፈፀሙ እንደሚገባ ተገልጿል። የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አምሳል ወ/ገብርዔል እንደገለፁት የጤና መረጃ አያያዝና አላላክ ሥርዓታችንን በማሻሻል የመረጃ መፋለስን ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል።…

ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተሰራው የወባ ወረርሽኝ ቁጥጥር ስራ ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ።

ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተሰራው የወባ ወረርሽኝ ቁጥጥር ስራ ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህ/ክ/መንግስት ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የድንገተኛ ኦፕሬሽን ማዕከል (EOC) ሳምንታዊ አፈጻጸም ግምገማ በበይነ መረብ አካሄዷል። ለውይይት መነሻ የሚሆን የሳምንታዊ ሪፖርት በአቶ ዘርሁን መንገሻ አማካይነት የቀረበ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት እንደተገለጸው የወባ በሽታ ወረርሽኝ በሕብረተሰቡ ጤና ላይ ስጋት ፈጥሮ የቆየ ቢሆንም በተደረገው ጠንካራ ቅንጅታዊ የመከላከል እና ህክምና ስራ የበሽታው ጫና በየሳምንቱ በአማካይ በ11%…

ተከታታይነት ያለው የጽዳት ዘመቻ በማድረግ የወባ በሽታን መከላከልና ጽዱ ሚዛን አማን ከተማ ለመፍጠር የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ተባለ።

ተከታታይነት ያለው የጽዳት ዘመቻ በማድረግ የወባ በሽታን መከላከልና ጽዱ ሚዛን አማን ከተማ ለመፍጠር የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ተባለ።

በየሳምንቱ ረቡዕ በዘመቻ በማጽዳት የወባ በሽታን መከላከልና ጽዱ ሚዛን አማንን መፍጠር ያስፈልጋል ሲሉ የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሞገስ ሻምበል ገልጸዋል። በኩታ ገጠም በአንድ የሚኖሩ ነዋሪዎች በጋራ በማጽዳትና ውሃ የሚያቁሩ ቦታዎችን በጋራ በማፋሰስ የወባ ወረርሽኝን በጋራ ልንከላከል ይገባልም ብለዋል አቶ ሞገስ። በየሳምንቱ ቅዳሜ የነበረው የጽዳት ዘመቻ በስራ ምክንያት በርካታ የህብረተሰብ ክፍል እያሳተፈ ባለመሆኑ…