የወባን ስርጭት ለመከላከል ከወትሮ በተለየ መስራት እንደሚገባ የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ።

የወባን ስርጭት ለመከላከል ከወትሮ በተለየ መስራት እንደሚገባ የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት አስታወቀ።

ጽ/ቤቱ በዛሬው ዕለት ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር ባካሄደው ውይይት መድረክ ላይ የኩብት፣ የቀይኮከብ፣ የኦር፣ የሻልት እና የገልከም ቀበሌዎች አፈፃፀም የቀረበ ሲሆን በጥንካሬ የተለዩ ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እንዲሁም በጉድለት የታዩ ትኩረት ተደርጎባቸው ሊፈፀሙ እንደሚገባ ተገልጿል። የማጂ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አምሳል ወ/ገብርዔል እንደገለፁት የጤና መረጃ አያያዝና አላላክ ሥርዓታችንን በማሻሻል የመረጃ መፋለስን ለማስቀረት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል።…

የህብረተሰቡን ጤና አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ስራ ክፍል የመረጃ ፍሰት ስርዓት ለማስጠበቅ የከተማ የጤና ዩኒት የውል ስምምነት ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር አደረገ።

የህብረተሰቡን ጤና አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ስራ ክፍል የመረጃ ፍሰት ስርዓት ለማስጠበቅ የከተማ የጤና ዩኒት የውል ስምምነት ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር አደረገ።

የውል ስምምነቱ ከምዕራብ ኦሞ ዞን ጤና መምሪያ በተዘጋጀ የህብረተሰቡን ጤና አደጋዎች ቅኝት እና ምላሽ ስራ ክፍል የመረጃ ፍሰት ስርዓት ለማስጠበቅ የተዘጋጀ የውል ስምምነት በመሆኑ የከተማ የጤና ዩኒት ከጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር የውል ስምምነት አደርጓል። በቦታው የባቹማ ከተማ አስተዳደር ማህበራዊ ክላስተር ሃላፊ አቶ አስማማው አበራ ፣ የከተማው ጤና ዩኒት ሃላፊ አቶ አሸብር አሻግሬ ፣ የባቹማ የመጀመሪያ…