🌿 Welcome to the Southwest Ethiopia Regional Health Bureau — Working together for a healthier Southwest. | 📞 +251 473 450 766 | ✉️ info@swerhb.gov.et | 🕒 Mon–Fri: 8:30 AM – 5:30 PM
Skip to main navigation Skip to main content Skip to page footer

Latest News

በካፋ ዞን 5 ሁሉ አቀፍ 4 የመጀሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች እና 50 ጤና ጣቢያዎች እንድሁም 344 የጤና ኬላዎችና ሁለት ሁሉ አቀፍ ጤና ኬላዎች እንዳሉ የገለፁት አቶ አክሊሉ በሁሉም ተቋማት ችግር ፈቺ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የዋንጫና የምስጋና ሰርተፍኬት ተበረከተለት ፡፡
ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ ክትባቱ አሁን ላይ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ 58 ወረዳዎች እየተሰጠ ይገኛል፡፡